ዝክረ መልከ ጼዴቅ አገልግሎት ጀመረ

ዝክረ መልከ ጼዴቅ ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ በአካል በነበሩበት ጊዜ የጀመሩዋቸውን መንፈሳዊ ስራዎች ቀጣይነት እንዲኖራቸው ለማድረግ በመንፈሳዊ ልጆቻቸው የተቋቋመ ማኅበር ነው። ዋና አላማውም ብፁዕነታቸው ያስጀመሯቸውን አያሌ መርሃ ግብሮች ከግብ ለማድረስ ገንዘብ ማሰባሰብ ነው። ማኅበሩ ዋሽንግተን ዲሲ ማዕከል በማድረግ በአለም ዙሪያ ያሉ መንፈሳዊ በጎ አድራጊዎችን ለማቀፍ የተቋቋመ ነው። በአለም ዙሪያ ያላችሁ የብፁዕነታቸው ወዳጆች እና ልጆች አስፈላጊውን የገንዘብ ፣ የጊዜ ፣ የባለሙያ እርዳታ ታደርጉ ዘንድ እንዲሁመ በእግዚአብሔር ስም ተጋብዛችኋል። Zekre Abune Melke Tsedek (ZAMT) is an association organized by His Grace Abune Melke Tsedek’s spiritual children to fulfill his wish by finishing the many projects that his grace started. The main purpose of the association is to raise funds in order to support those who are working on the projects. The association is organized in Washington DC to organize all his grace children all over US and other continents. We would like to invite all of His Grace’s children and children of Orthodox Tewahedo in general to contribute financially and donate their time and knowledge to ensure the success of this endeavor.
This entry was posted in Uncategorized. Bookmark the permalink.